Yoyo

Yoyo one ethiopia

18/02/2025

በመጨረሻም የኢሳያስ ምኞት የህልም እንጅራ ሆኗል

የደቀቀውን የሀገሩን ኢካኖሚ ከማሻሻል እና ለዜጎች ምቹ የሆነች ሀገርን ከመገንባት ይልቅ፣ የኢትዮጵያን የባህር በር ፍላጎት እና የዕድገት ጉዞን ማደናቀፍ ተግባር የተሰመራው አምባገነኑ ኢሳያሳ አፈወርቂ ዕቅዶቹ ከሽፉ አውላላ ላይ ቀርቷል።
“የአህያ ባል ከጅብ አያስጥልም ’’ እንደምባለው ከካይሮ እስከ የጦር ቀጠናዋ ሞቃዲሾ ኳትኖ መፍትሄ ያጣው አዛውንቱ ኢሳያስ በስተመጨረሻም ኢትዮጵያ አሰብን ለመረከብ ዝግጅት መጀመሯን ተከትሎ የሚያደርገው ጠፍቶበት ጭንቅ ውስጥ መግባቱ ተሰምቷል ።
የእስካሁን ሴራ እና ጥረቱ ይህ ቀን እንዳይመጣ ቢሆንም፣ በመንግስት በሳል ዲፕሎማሲ እና ጠንካራ አቋም ኢሳያስ የፈራው ኢትዮጵያ የምታሸንፍበት ቀን መጥቷል 🙌👏👏🙌

29/08/2022

አይዞሽ አደዬ ህወሃትን ቀብረን
እምባሽን የምናብስበት ቀን እሩቅ አይሆንም

06/07/2022

ብሞት ፀፀት እንዳይሆንብኝ ነው
« የፓርላማ አባሉ ሀንጋሳ ኢብራሂም »

ወለጋ ያለውን ጭፍጨፋ የሚፈፅሙት የኦሮሚያ ክልል መንግስት እና አመራሩ ናቸው። ሸኔዎች አይደሉም። ሁለት አይነት ሸኔ ነው ያለው። አንዱ ሸኔ የሚመራው በኦሮሚያ ክልል መንግስት ነው። ሌላኛው ሸኔ ንፁህ ታጋይ ነው።

ሰዎች በብሔር ማንነታቸው ተለይተው እንዳይገደሉ ከተፈለገ የክልሉ መንግስትና መዋቅሩ መፍረስ አለበት። ዶክተር አብይ አትታለል። በውሸት አይሸውዱህ። የውሸት ሪፖርት ነው የሚሰጡህ። እሱን እየሰጡህ በህዝብ ፊት እያሷሽህ ነው። ገዳይ ያለው እዚህ እመንግሥት ቢሮ ውስጥ ነው።
የኦሮሚያ ክልል የፀጥታ ሀላፊና የክልሉ መንግስት ናቸው እያስገደሉ ያሉት።

ይችን ሀቅ ተናግሬ ብሞትም አይቆጨኝም።
ሳልሞት በፊት ያስቀየምኳችሁ ሰዎች ካላችሁ ይቅርታ አድርጉልኝ። ከሦስት ቀን በፊት ነበር የሀንጋሳ ኢብራሂም የግል ጠባቂ አዲስ አበባ ላይ የተገደለበት። ሀሰንጋሳም ሂዎቱን ያቀዋል። መንግስት ልክ እንደሰለጠኑት አገራት ለልጅ ጠባቂ ያድርግለት።

ልጁ ግን ጎበዝ ነው። በቃ ሀቅን ተናግሮ ሞቱን መርጧል። እኛ የቆምነውም ሆነ ነፍሳቸው በፈጣሪ እጅ ያሉ የግፍ ተጨፍጫፊዎች « ፍትህን የምንጠይቀው አገሪቱን ከሚመራት መንግሥት ነው »። ከዚህ በኋላ የሚታለል ሰው የለም። የፓርላማ አባሉ የተናገሩት'' ትናንት የሰላም ሚኒስቴሩ "አቶ ታየ ዳንዳ በወፍ በረር የፃፉትን ሀሳብ ነው። የንፁሀን ደም እንዲህ ይፈርዳል። አሁን ሁሉም ነገር ገልፅ ሆኗል።

እናመሰግናለን ሀንጋሳ ኢብራሂም (ዶክተር )

Address

Adis Amba

Telephone

+251912185298

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Yoyo posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share